am_tw/bible/other/envy.md

705 B

ቅናት፣ መመኘት

ቅናት ያ ሰው ካለው ሀብት የተነሣ ወይም የሚደነዙ ችሎታዎች በለቤት ከመሆኑ የተነሣ ሌላውን ሰው መመቅኘት ማለት ነው። “መመኘት” ያ ሰው ያለውን ነገር ለራስ ለማድረግ አጥብቆ እስከ መፈለግ ድረስ በቅናት መነሣሣት ማለት ነው።

  • በሌላው ሰው ስኬት፣ ጥሩ ዕድል ወይም ሀብት መቅናት አሉታዊ የጸጸት ስሜት ነው።
  • መመኘት የሌላውን ሰው ሀብት ሌላው ቀርቶ የትዳር ጓደኛውን እንኳ የራስ ለማድረግ አጥብቆ መፍለግ ማለት ነው።