953 B
953 B
ባርያ ማድረግ፣ ባርነት
አንድን ሰው ባርያ ማድረግ ያ ሰው ለጌታ እንዲገዛ ማስገደድ ወይም አንድን መግዛት ማለት ነው። ባርነት በሰዎች ወይም በነገሮችና በሁኔታዎች ቁጥጥር ሥር መሆን ማለት ነው።
- ባርያ የሆነ ወይም በባርነት ያለ ሰው ያለ ምንም ክፍያ ሌላውን ማገልገል አለበት፣ የፈለገውን ማድረግ አይችልም።
- ባርያ ማድረግ የሰውን ነጻነት መንጠቅ ማለት ነው።
- ከርእሱ ቁጥጥርና ኃይል ኢየሱስ ነጻ እስኪያወጣቸው ድረስ ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር የሰው ልጆች የኃጢአት ባርያዎች ናቸው።
- አንድ ሰው በክርስቶስ አዲስ ሕይወት ሲቀበል የኃጢአት ባርያ መሆኑ ይቀርና የጽድቅ ባርይ ይሆናል።