am_tw/bible/other/enslave.md

953 B

ባርያ ማድረግ፣ ባርነት

አንድን ሰው ባርያ ማድረግ ያ ሰው ለጌታ እንዲገዛ ማስገደድ ወይም አንድን መግዛት ማለት ነው። ባርነት በሰዎች ወይም በነገሮችና በሁኔታዎች ቁጥጥር ሥር መሆን ማለት ነው።

  • ባርያ የሆነ ወይም በባርነት ያለ ሰው ያለ ምንም ክፍያ ሌላውን ማገልገል አለበት፣ የፈለገውን ማድረግ አይችልም።
  • ባርያ ማድረግ የሰውን ነጻነት መንጠቅ ማለት ነው።
  • ከርእሱ ቁጥጥርና ኃይል ኢየሱስ ነጻ እስኪያወጣቸው ድረስ ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር የሰው ልጆች የኃጢአት ባርያዎች ናቸው።
  • አንድ ሰው በክርስቶስ አዲስ ሕይወት ሲቀበል የኃጢአት ባርያ መሆኑ ይቀርና የጽድቅ ባርይ ይሆናል።