am_tw/bible/other/earth.md

635 B

ምድር፣ ምድራዊ

“ምድር” ሕይወት ያላቸው ሌሎች ነገሮችን ጨምሮ የሰው ልጆች የሚኖሩበትን ዓለም ያመለክታል።

  • ምድር ሲባል መሬትን ወይም አፈርን ሊያመለክት ይችላል።
  • ምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ለማመልከት ይህ ቃል በምሳሌያዊ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላል።
  • “ምድር ሆይ፣ ደስ ይበልሽ” እና፣ “ምድርንም ይገዛል” የተሰኙ አገላለጾች ይህ ቃል ጥቅም ላይ ከሚውልባቸው ምሳሌዎች ጥቂቱ ናቸው።