1.0 KiB
1.0 KiB
ንስር
ንስር እንደ ዓሣ፣ አይጥ፣ እባብና ጫጩት የመሳሰሉ ትንንሽ እንስሳትን የሚመገብ በጣም ግዙፍና ብርቱ ወፍ ነው።
- መጽሐፍ ቅዱስ የሰራዊትን ፍጥነትና ብርታት ንስር የሚመገበውን እንስሳ በፍጥነትና በድንገት ነጥቆ ከሚወስድበት ሁኔታ ጋር ያመሳስላል።
- በእግዚአብሔር የሚተማመኑ እንደ ንስር ወደ ላይ እንደሚመጥቁ ኢሳይያስ ይናገራል። ይህ በእግዚአብሔር በመተማመንና ለእርሱም በመታዘዝ የሚገኘውን ነጻነትና ብርታት የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር አንው።
- ከትንቢተ ዳንኤል እንደምንመለከተው የንጉሥ ናቡከደነፆር ጸጉር ርዝመት ከንስር ላባዎች ጋር ተነጻጽሮአል፤ ይህም ከ50 ሳንቲ ሜትር የበለጠ ይረዝም ነበር ማለት ነው።