am_tw/bible/other/doorpost.md

741 B

መቃን

አንድን በር ደግፎ የሚይዝ በሩ ግናራ ቀኝ ላይ ያለ ቀጥ ያለ ጣውላ ነው።

  • እስራኤላውያን ከግብፅ ከመውጣቸው ጥቂት ቀደም ሲል አንድ በግ እንዲያርዱና የበራቸውን መቃን ደም እንዲቀቡ እግዚአብሔር ነግሮአቸው ነበር።
  • በብሉይ ኪዳን ዘመን የተቀረውን የሕይወት ዘመኑን ጌታውን ማገልገል የፈለገ ባርያ ጆሮውን የጌታው ቤት መቃኖች ላይ ያደርግና በወስፌ ወይም በሚስማር ይበሳ ነበር።
  • ይህ ቃል፣ “በሩ ግራና ቀኝ ላይ ያለ ጣውላ” ተብሎ መረትጎም ይችላል።