ዕቁባት
ዕቁባት ቀድሞውኑ ሚስት ያለችው ወንድ ሁለተኛ ሚስት ናት። ብዙውን ጊዜ ዕቁባት የሰውየው ሕጋዊ ሚስት አትሆን።
- በብሉይ ኪዳን ዘመን ዕቁባት የሚሆኑት እንስት ባሪያዎች ነበሩ።
- በግዢ፣ በጦር ጊዜ ድል በማድረግ ወይም ለዕዳ በሚደረግ ክፍያ ዕቁባት ማግኘት ይቻላል።
- አንድ ንጉሕ ብዙ ዕቁባቶች ካሉት ብዙውን ጊዜ የኃይሉና የሥልጣኑ ምልክት ተደርጎ ይወሰድ ነበር።
- ዕቁባት የመያዝ ልምምድ ከእግዚአብሔር ፈቃድ የሚጻረር መሆኑን አዲስ ኪዳን ያስተምራል።