am_tw/bible/other/companion.md

525 B

ባልንጀራ

“ባልንፈራ” እንደ ጓደኛ ወይም እንደ የትዳር አጋር ከአንድ ሰው ጋር አብሮ መሆንን ወይም ኅብረት ማድረግን ያመለክታል።

  • ጓደኛሞች ብዙ ነገሮችን ይጋራሉ፤ አብረው ይበላሉ፤ እርስ በርስ ይረዳዳሉ ይደጋገፋሉ።
  • በምንባቡ መሠረት ይህ ቃል፣ “ጓደኛ” ወይም “አብሮ ተጓዥ” ወይም “ረዳት” ተብሎ መተሮም ይችላል።