am_tw/bible/other/clan.md

652 B

ጎሳ

“ጎሳ” ከአንድ አባት የተገኙ ረጅም ሐረግ ያለው ቤተ ሰብ አካሎች ናቸው።

  • በብሉይ ኪዳን ዘመን እስራኤል በጎሳቸው ወይም በቤተ ሰብ ወገናቸው ይቆጠሩ ነበር።
  • አንዳንዴ ግለ ሰቦችም በጎሳቸው ስም ይጠሩ ነበር። ለምሳሌ የሙሴ ሚስት አባት ዮቶር ራጉኤል በተሰኘው የጎሳው ስም ተጠርቷል።
  • ጎሳ፣ “የቤተ ሰብ ስብስብ” ወይም፣ “ረጅም የቤተ ሰብ ዝርዝር” ወይም፣ “ዘመዶች” ተብሎ መተርጎም ይችላል።