am_tw/bible/other/blotout.md

1.0 KiB

መደምሰስ፣ ደመሰሰ

“መደምሰስ” እና፣ “ደመሰሰ” የሚለው ቃል ሰዎችን ወይም ነገሮችን ጨርሶ ማስወገድ ወይም ማጥፋትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ ቃል ነው።

  • እነዚህ ፈሊጣዊ ቃሎች፣ ይቅር በማለትና ጨርሶ ማሰብ ባለ መፈለግ፣ የሰዎችን ኃጢአት “ሲደመስስ” ቀና በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል።
  • ብዙዎን ጊዜ በኃጢአታቸው ምክንያት ሰዎችን በማጥፋት እግዚአብሔር “ሲደመስስ” ወይም፣ “ሲያስወግድ” ያለውን ሁኔታ ለማመልከት በአሉታዊ መልካም ጥቅም ላይ ይውላል።
  • መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎች ስም ከእግዚአብሔር ሕይወት መጽሐፍ “መደምሰሱን” ወይም፣ “መጥፋቱን” በተመለከተ ይናገራል፤ እንዲህ ሲሆን ሰውየው የዘላለም ሕይወት አያገኝም ማለት ነው።