am_tw/bible/other/biblicaltimeday.md

1.2 KiB

የመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን፣ ቀን

“ቀን” ቃል በቃል 24 ሰዓት ውስጥ ያለው ጊዜ ነው። ምሳሌያዊ ሆነ መንገድም ጥቅም ላይ ይውላል።

  • የእስራኤላውያንና የአይሁዳውያን ቀን የሚጀምረው ፀሐይ ከምትወጣበት ቀን አንስቶ ፀሐይ የምትጠልቅበት ሁለተኛው ቀን ድረስ ያለው ነው።
  • አንዳንዴ “ቀን” የሚለው ቃል፣ “የያህዌ ቀን” ወይም፣ “የመጨረሻው ቀን” እንደሚባሉት፣ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ረዘም ያለ ወቅት ወይም ዘመንን ያመለክታል።
  • አንዳንድ ቋንቋዎች እነዚህ ምሳሌያዊ አጠቃቀሞች ለመግለጽ የተለያዩ ፈሊጣዊ ቋንቋዎች ይጠቀሙ ይህናል ወይም “ቀን” የሚለውን ቃል የሚተረጕሙት ቃል በቃል ብቻ (ምሳሌያዊ ሳይሆኝ) ይሆናል።
  • “ቀን” ለሚለው ቃል ሌሎች ትርጕሞች እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ጊዜ”” ወይም፣ “ወቅት” ወይም፣ “ሁኔታ” ወይ፣ “ኹነት” የተሰኙትን ይጨምራል።