am_tw/bible/other/betray.md

966 B

አሳልፎ መስጠት (መካድ)፣ አሳልፎ ሰጪ (ካጂ)

“አልፎ መስጠት” (መካድ) ሌላውን ሰው የሚያሳስትና የሚጎዳ ተግባር ነው። “አሳልፎ ሰጪ” (ካጂ) የተማመነበትን ወድጁን አሳልፎ የሚሰጥ ወይም የሚክድ ሰው ነው።

  • ኢየሱስን እንዴት አድርጎ እንደሚያስይዘው ለአይሁድ መሪዎች ተናግሮ ስለ ነበር ይሁዳ፣ “አሳልፎ ሰጪ” (ካጂ) ነው።
  • በተለይ ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ መስጠቱ በጣም የከፋ ወንጀል ነበር፤ ምክንያቱም ምንም እንኳ እርሱ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ቢሆንም የኋላ ኋላ ትክክል ላልሆነው የኢየሱስ መገደል ምክንያት የሆነውን መረጃ ለአይሁድ መሪዎች ይሰጥ ነበር፤ ለዚህ ተግባሩም ገንዘብ ይቀበል ነበር።