am_tw/bible/other/awe.md

830 B

መደነቅ፥ አክብሮት፥ አስፈሪ

“አክብሮት” የሚለው የመደነቅ ስሜትንና ታላቅነትን፥ ኅያልነትንና ባለ ግርማነትን በማየት የሚመጣ ጥልቅ አክብሮትን ያመለክታል

  • “አስፈሪ” የሚለው የፍርሃት ስሜትን የማሳድር ሰውን ወይም ነገርንና ሁኔታን ያመለክታል
  • ነቢዩ ሕዝቅኤል የእግዚአብሔርን ክብር ራእይ ሲያይ፥ “ፍርሃት” ወይም ፥ “ድንጋጤ” አድሮበት ነበር
  • ለእግዚአብሔር መገኘት ወይም ሐልምት የሰው ልጅ የሚያሳያቸው የተለመዱ ምላሾች መፍራት፥ ጎንበስ ማለት፥ መንበርከክ፥ ፊትን መሸፈንና መንቀጥቀጥ ናቸው።