መበቀል፥ በቀል፥ ብቀላ
“መበቀል” ወይም፥ “በቀል” እርሱ ላደርሰው ጉዳት ለመክፈል ሲባል አንድን ሰው መቅጣት ማለት ነው። የመበቀያ ወይም በቀል የተፈጸመበት ተግባር “ብቀላ” ይባላል
- ብዙውን ጊዜ፥ “መበቀል” የሚለው ቃል ለተፈጸመው በደል ፍትሕ ሲደረግ ወይም የተበላሸው ሲስተካከል የማየት ፍላጎትን ያመለክታል
- እግዚአብሔር መበቀል ካለበት ያንን የሚያደርገው ኃጢአትና ዐመፅን ለመቅጣት በመሆኑ ሥራው ጽድቅን መሠረት ያደረገ ነው የሚሆነው።