am_tw/bible/other/angry.md

656 B

መቀጣት፤ቁጣ

‘’መቀጣት’’ ወይም ‘’ቁጣ’’አንድ ነገር ወይም ሰወ ላይ ደስ አለመሰኘት፤መበሳጫትና መናደድ ማለት ነው፤

  • የሰዎች ቁጣ ብዙዉን ጊዜ ሃጢአትና ራስ ሚ ያለበት ቢሆንም አንዳንድ ግን የፍትህ መጉደልን ወይም ጭቆና ላይ በጽድቅ መቆጣት ሊሆን ይችላል።
  • የእግዚአብሔር ቁጣም እንዲሁ ሃጢአትን አስመልክቶ በጣም መከፋቱን ያመለክታል።
  • ለቁጣ ማነሣሣት የተሰኘው ሐረግ “ማስቆጣት ማለት ነው።