am_tw/bible/other/accuse.md

604 B

መክሰስ፣ክስ፣ከሳሽ

“መክሰስ”እና “ክስ” የተሰኙት ቃሎች በደል በማስረጉ አንድን ሰው መወቀስን ያመለክታል።ሌሎችን የሚከስ ሰው ከሳሽ ይባላል።

  • የሐሰት ክስ የሚባለው፣የአይሁድ መሪዎች በክፉ ተግባር እየሱስን በከሰሱ ጊዜ እንደሆነው አንድ ሰው ላይ እውነት ያልሆነ ክስ ሲቀርብ ነው።
  • አዲስ ኪዳን ውስጥ ባለው የዮሐንስ ራዕይ መሠረት ሰይጣን፣ “ከሳሽ”ተብሎ አል።