1.1 KiB
1.1 KiB
ዖዝያ፣ አዛርያስ
በ800 ዓቅክ ዖዝያ በ16 ዓመቱ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤ ለ52 ዓመት በኢየሩሳሌም ነገሠ፤ ይህ በጣም ረጅም ዘመን ነበር። ዖዝያ “አዛርያስ” ተብሎም ይጠራል።
- ንጉሥ ዖዝያ በአደረጃጀቱና በወታደራዊ ችሎታው በጣም የታወቀ ነበር። ከተማውን ለመጠበቅና እዚያ ላይ ሆኖ ፍላጻዎችንና ትልልቅ ድንጋዮችን መወንጨፍ እንዲያስችለው ትልልቅ ግንቦች አስገንብቶ ነበር።
- ጌታን እያገለገለ እስከ ነበረ ድረስ ዖዝያ በልጽጎ ነበር። ሕይወቱ ማብቂያ አካባቢ ግን ትዕቢት አደረባት፣ ካህናት ብቻ ማድረግ የነበረባቸውን ዕጣን ቤተ መቅደስ ውስጥ በማመን እግዚአብሔር ላይ ዐመፀ።
- ከዚህ ኀጢአቱ የተነሣ በለምጽ ተመታ፤ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ ከሌሎች ተገልሎ መኖር ነበረበት።