am_tw/bible/names/sharon.md

570 B

ሳሮን፣ የሳሮን ሜዳ

ሳሮን ከቀርሜሎስ ተራራ በስተ ደቡብ ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ ላይ የሚገኝ ጠፍጣፋና ለም ምድር ነው። “የሳሮን ሜዳ” በመባልም ይታወቃል

  • ኢዮጴን፣ ልድያንና ቂሳርያን ጨምሮ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ ጥቂት ከተሞች የሚገኙት የሳሮን ሜዳ ላይ ነበር
  • “ሳሮን የሚባለው ሜዳ” ወይም፣ “የሳሮን መስክ” ተብሎ ሊተረጎምም ይችላል