am_tw/bible/names/saul.md

864 B

ሳኦል (ብሉይ ኪዳን)

ሳኦል የመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን እግዚአብሔር የመረጠው እስራኤላዊ ነበር

  • ሳኦል ረጅምና ቆንጆ እንዲሁም ብርቱ ወታደር ነበር። እስራኤላውያን ንጉሣቸው እንዲሆን የሚፈልጉት አይነት ሰው ነበር
  • መጀመሪያ ላይ እግዚአብሔርን ቢያገለግልም፣ በኋላ ትዕቢተኛ በመሆን ለእግዚአብሔር አልታዘዘም። ከዚህም የተነሣ የንጉሥ ሳኦልን ቦታ እንዲወስድ እግዚአብሔር ዳዊትን ሾመ

ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ ሳኦል የሚሉት ሌላ እስራኤላዊ ነበር፤ በኢየሱስ ካመነ በኋላ እግዚአብሔር ስሙን ጳውሎስ ወደሚል ለወጠው