814 B
814 B
ሳሙኤል
ሳሙኤል የመጨረሻው የእስራኤል መስፍን እና ነቢይ ነበር፤ የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆኑ ሳኦልንና ዳዊትን የቀባው እርሱ ነበር
- ሳሙኤል አርማቴም በሚባል አገር ይኖሩ የነበሩ የሕልቃና እና የሐና ልጅ ነበር
- ሐና መካን ነበረች፤ ሳሙኤልን የወለደችው ወንድ ልጅ እንዲሰጣት ለእግዚአብሔር ባቀረበችው ጸሎት መልስ ነበር
- ሐና ባቀረበችው ጸሎት ልጇን ለእግዚአብሔር ለመስጠት ቃል ገብታ ነበር።
- ሳሙኤል ሕፃን በነበረ ጊዜ ካሕኑ ዔሊን በቤተ መቅደስ እንዲረዳ በገባችው ቃል መሠረት ወደዚያ ወሰደችው