am_tw/bible/names/saltsea.md

911 B

የጨው ባሕር፣ ሙት ባሕር

ሙት ባሕር ተብሎም የሚጠራው የጨው ባሕር የሚገኘው በምዕራብ በኩል ከእስራኤል በስተደቡብና በምሥራቅ በኩል ከሞአብ መካከል ነው

  • የዮርዳኖስ ወንዝ ወደ ደቡብ ወደ ጨው ባሕር ይፈስሳል
  • ከአብዛኞቹ ባሕሮች ያነሰ በመሆኑ፣ “የጨው ባሕር” ተብሎም ይጠራል
  • ይህ ባሕር ከፍ ያለ የማዕድኖች ክምችት አለው፤ እንዲህ በመሆኑም ውሃው ውስጥ ሕይወት ያለው ነገር አይኖርም። “ሙት ባሕር” የተባለው በዚህ ምክንያት ነው
  • በአራባና በኔጌብ አካባቢ የሚገኝ በመሆኑ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ ባሕር “የአራባ ባሕር” እና፣ “የኔጌብ ባሕር” ተብሎ ይጠራል