am_tw/bible/names/ramah.md

544 B

ራማ

ራማ ከኢየሩሳሌም በስተ ሰሜን 8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ጥንታዊ የእስራኤል ከተማ ነበረች።

  • ራማ ትገኝ የነበረው የያዕቆብ ሚስት ራሔል ዘሮች የነበሩበት አካባቢ ነበር።
  • እስራኤላውያን በምርኮ ወደ ባቢሎን ሲወሰዱ፣ ወደዚያ ከመሄዳቸው በፊት መጀመሪያ የመጡት ወደ ራማ ነበር።
  • ራማ የሳሙኤል እናትና አባት አገር ነበረች።