839 B
839 B
ፍልስጥኤማውያን
ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም በመባል በሚታወቀው የሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ አካባቢ የሚኖሩ ሕዝብ ናቸው። የስማቸው ትርጕም፣ “የባሕር ሰዎች” ማለት ነው።
- የአሽዶድ ከተማ የፍልስጥኤም ሰሜናዊ ክፍል ስትሆን፣ የጋዛ ከተማ ደግሞ ደቡባዊ ክፍል ነበረች።
- ፍልስጥኤማውያን ይበልጥ የሚታወቁት ከእስራኤል ጋር ለብዙ ዓመት ባደረጉት ጦርነት ነው።
- አብዛኛውን ጊዜ ከፍልስጥኤማውያን ጋር የሚደረገውን ጦርነት የመራ ንጉሥ ዳዊት ሲሆን፣ ገና ወጣት እያለ ፍልስጥኤማዊው ጦረኛ ጎልያድን አሸንፎ ነበር።