am_tw/bible/names/nazareth.md

638 B

ናዝሬት፣ ናዝራዊ

ናዝሬት በሰሜናዊ እስራኤል ገሊላ አውራጃ ውስጥ የምትገኝ ከተማ ነች።

  • ማርያምና ዮሴፍ ከናዝሬት ነበር፤ ኢየሱስ ያደገውም እዚያ ነበር።
  • በእነርሱ መካከል በማደጉ ብዙዎቹ የናዝሬት ሰዎች ለኢየሱስ ትምህርት ክብር አልሰጡትም፤ እርሱ እንደ ማንኛውም ተራ ሰው እንደ ሆነ ነበር ያሰቡት።
  • እርሱ መሲሕ መሆኑን በተናገረ ጊዜ የናዝሬት ሰዎች ኢየሱስን ለመግደል ሞክረው ነበር።