am_tw/bible/names/moab.md

664 B

ሞዓብ፣ ሞዓባዊ፣ ሞዓብዊት

ሞዓብ የኖኅ ታላቅ ሴት ልጅ ልጅ ነበር። ዘሮቹ ሞዓባውያን ሲባሉ የሰፈሩበት ቦታ ሞዓብ ተባለ።

  • የሞዓብ አገር ከይሁዳ በስተ ምሥራቅ ከሙት ባሕር ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነበር። የኑኃሚን ቤተ ሰብ ከነበረበት ከይሁዳ ከተማ ከቤተ ልሔም ከተማ ደቡብ ምሥራቅ ላይ ነበረች።
  • “ሞዓባዊት” የሚለው ቃል፣ “የሞዓብ አገር ሴት” ወይም፣ “ከሞዓብ አገር የሆነች ሴት” ተብሎ መተርጎም ይችላል።