922 B
922 B
ሚካኤል
ሚካኤል ቅዱሳንና ታዛዦች ከሆኑት የእግዚአብሔር መላእክት ዋናው ነው። የእግዚአብሔር፣ “ሊቀ መልአክ” ተብሎ የተጠራ እርሱ ብቻ ነው።
- “ሊቀ መልአክ” – “ዋና መልአክ” ወይም፣ “ገዢ መልአክ” ማለት ነው።
- እስራኤላውያንን በፋርስ ሰራውቲ ላይ የመራ ሚካኤል ነበር፤ በዳንኤል በተነገረው መሠረት በመጨረሻው ዘመን ከክፋት ኀይሎች ጋር በሚደረገው ውጊያ የእስራኤልን ሰራዊት የሚመራም እርሱ ነው።
- የእግዚአብሔርን ሕዝብ በተመለከተም በእግዚአብሔር ፊት እንደሚማልድ የተነገረበ ሁኔታም አለ።
- መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዚህ ስም የተጠሩ አንዳንድ ሰዎች አሉ።