797 B
797 B
ሚክያስ
ሚክያስ ነቢዩ ኢሳይያስም በይሁዳ እያገለገለ በነበረ ጊዜ ከክርስቶስ 700 ዓመት በፊት የነበረ የይሁዳ ነቢይ ነበር።
- ትንቢተ ሚክያስ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት መጨረሻ አካባቢ ይገኛል።
- ሚክያስ ሰማርያ በአሦራውያን እንደምትደመሰስ ትንቢት ተናገረ።
- ሚክያስ ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዛቸው የአይሁድን ሕዝብ ገሠጸ፤ ጠላቶቻቸው እንደሚያጠቋቸውም አስጠነቀቃቸው።
- ትንቢቱ የሚያበቃው ሕዝቡን ለማዳን ታማኝ በሆነው በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ እንደሚግባ በማሳስብ መልእከት ነው።