am_tw/bible/names/micah.md

797 B

ሚክያስ

ሚክያስ ነቢዩ ኢሳይያስም በይሁዳ እያገለገለ በነበረ ጊዜ ከክርስቶስ 700 ዓመት በፊት የነበረ የይሁዳ ነቢይ ነበር።

  • ትንቢተ ሚክያስ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት መጨረሻ አካባቢ ይገኛል።
  • ሚክያስ ሰማርያ በአሦራውያን እንደምትደመሰስ ትንቢት ተናገረ።
  • ሚክያስ ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዛቸው የአይሁድን ሕዝብ ገሠጸ፤ ጠላቶቻቸው እንደሚያጠቋቸውም አስጠነቀቃቸው።
  • ትንቢቱ የሚያበቃው ሕዝቡን ለማዳን ታማኝ በሆነው በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ እንደሚግባ በማሳስብ መልእከት ነው።