908 B
908 B
መስጴጦምያ፣ አራም ናሐራይም
መስጴጦምያ በኤፍራጥስና በጤግሮስ ወንዞች መካከል ያለ ምድር ነው። ስፍራው የዘመኑ ኢራቅ ያለችበት ቦታ ነበር።
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ አካቢ አራም ናሐራይም ይባል ነበር።
- “መስጴጦምያ” ማለት፣ “በሁለት ወንዞች መካከል” ማለት ነው። “አራም ናሐራይም” ማለት፣ “ባለ ሁለት ወንዞች” ማለት ነው።
- ወደ ምድረ ከነዓን ከመንቀሳቀሱ በፊት አብርሃም ዑር እና ካራን በተባለት የመስጴጦምያ ከተሞች ይኖር ነበር።
- ባቢሎን መስጴጦምያ ውስጥ የነበረች ጠቃሚ ከተማ ናት።
- “ከለድ” ተብሎ የሚጠራውም አካባቢ መስጴጦምያ ውስጥ ነበር።