am_tw/bible/names/matthew.md

425 B

ማቴዎስ፣ ሌዊ

ማቴዎስ ለእልፍዮስ ልጅ ለሌዊ የተሰጠ ስም ነው። ማቴዎስ ሐዋርያቱ እንዲሆኑ ኢየሱስ ከመረጣቸው አሥራ ሁለት ሰዎች አንዱ ነበር።

  • ከኢየሱስ ጋር ከመገናኘቱ በፊት ማቴዎስ በቅፍርናሆም ቀረጥ ሰብሳቢ ነበር።
  • ማቴዎስ ስሙን የያዘ ወንጌል ጽፎአል።