ሚልክያስ
ሚልክያስ ወደ እስራኤል ከተላኩት የእግዚአብሔር ነቢያት አንዱ ነው።
- ሚልክያስ ትንቢት የተናገረው ከባቢሎን ምርኮ መልስ በኋላ የእስራኤል ቤተ መቅደስ እንደ ገና እየተሠራ በነበረበት ዘመን ነበር።
- ሚልክያስ የነበረው ምናልባት ነህምያና ዕዝራ በሕይወት በነበሩበት ዘመን እንደ ሆነ ይታሰባል።
- ትንቢተ ሚልክያስ የመጨረሻው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ሲሆን፣ “ታናናሾቹ ነቢያት” ከሚባሉት አንዱ እንደ ነበር ትውፊት ያመለክታል።