am_tw/bible/names/jordanriver.md

881 B

ዮርዳኖስ ወንዝ

ዮርዳኖስ ወንዝ ከሰሜን ወደደቡብ፣ ከነዓን ተብሎ ይጠራ ከነበረው ምድር ምሥራቃዊ ድንበር ይፈስ የነበረ ወንዝ ነው።

  • በዚህ ዘመን ዮርዳኖስ እስራኤልን በምዕራብ ዮርዳኖስን በምሥራቅ ይከፍላል።
  • ዮርዳኖስ ወንዝ በገሊላ ባሕር ውስጥ ያልፍና ሙት ባሕር ውስጥ ገብቶ ይዋጣል።
  • ኢያሱ እስራኤላውያንን ወደ ከነዓን እየመራ በነበረ ጊዜ ጎረ እያለ እና ጥልቀቱም በጣም ጨምሮ በነበረ ጊዜ ዮርዳኖስን መሻገር ነበረባቸው በውስጡ ለማለፍ ወንዙ በጣም ጥልቅ ስለነበረ እነርሱ መሻገር እንዲችሉ እግዚአብሔር በተዓምር ወንዙን አደረቀው።