am_tw/bible/names/jephthah.md

647 B

ዮፍታሔ

ዮፍታሔ የእስራኤል መስፍን ወይም ገዢ በመሆን ያገለገለ ከገለአድ የመጣ ጦረኛ ነበር።

  • ዮፍታሔ ዋና የሕዝቡ ታዳጊ በመሆኑ ዕብራውያን 11፥32 ላይ ስሙ ተነሥቷል።
  • ሕዝቡን ከአሞናውያን እጅ የታደገና ኤፍሬማውያንን ለማሸነፍ ሕዝቡን የመራ እርሱ ነበር።
  • ያም ሆኖ፣ ዮፍታሔ ሞኝና ችኩል ስእለት ለእግዚአብሔር ተስሎ ስለነበር፣ ያደረገው ስሕተት ሴት ልጁን መሥዋዕት እንዲያቀርብ አድርጎታል።