813 B
813 B
ሕዝቅያስ
ሕዝቅያስ 13ኛው የይሁዳ ንጉሥ ነበር። በእግዚአብሔር የሚታመንና ለእርሱ የሚታዘዝ ንጉሥ ነበር።
- በጣም ክፉ ንጉሥ ከነበረው ከአባቱ ከአካዝ በተለየ መልኩ ንጉሥ ሕዝቅያስ የጣዖት አምልኮን ከይሁዳ በማስወገድ እውነተኛ የእግዚአብሔር አምልኮ እንደ ገና እንዲታደስ አደረገ።
- ንጉሥ ሕዝቅያስ አጥብቆ በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔር ከጽኑ ሕመም ፈወሰው፤ በዕድሜውም ላይ 15 ዓመት ጨመረለት።
- ወደ ፊት የሚሆነውን በተመለከተ ለሕዝቅኤል ምልክት እንዲሆን ጥላው አሥር ደረጃ ወደ ኋላ ተመልሶ ነበር።