am_tw/bible/names/herodthegreat.md

957 B

ታላቁ ሄሮድስ

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሄሮድስ የሚባሉ ጥቂት ገዦች ነበር። ኢየሱስ በተወለደ ዘመን ሄሮድስ አይሁድ ያልሆነ የይሁዳ ንጉሥ ነበር።

  • ኢየሩሳሌም የነበረው የአይሁድ ቤተ መቅደስ እንዲደረግ ባዘዘው ሥራ በጣም ይታውቃል።
  • ጨካኝና ብዙ ሰዎች የገደለ ነበር ሌላ የአይሁድ ንጉሥ በቤተልሔም መወለዱን ሲሰማ፣ እዚያ የነበሩ ሕፃናትን ሁሉ አስገደለ።
  • ሄሮድስ አንቲጳስና ሄሮድስ ፊልጶስ የተሰኙት የእርሱ ልጆችና በኋላም የልጅ ልጁ ሄሮድስ አርግጳ የይሁዳ ገዦች ሆነዋል። የልጅ ልጅ ልጁ የሆነው ሄሮድስ አግሪጳ ዳግማዊ (ንጉሥ አግሪጳ ተብሎም ይጠራል) መላው የይሁዳን አካባቢ ገዝቶአል።