am_tw/bible/names/habakkuk.md

731 B

ዕንባቆም

ዕንባቆም በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት የነበረ የብሉይ ኪዳን ነቢይ ነው።

  • ነቢዩ ትንቢተ ዕንባቆምን የጻፈው በ600 ዓቅክ ኢየሩሳሌም በባቢሎናውያን ከመያዝዋ በፊት ነበር።
  • ዕንባቆም በአብዛኛው ትንቢት የተናገረው ከለዳውያንን (ባቢሎናውያንን) አስመልክቶ ሲሆኑ፣ ከነቢዩ ኤርምያስ ቀደ ባሉት ዓመታት ጋር በአንድ ዘመን የነበረ ሰው ነው።
  • በጣም ታዋቂ ከሆነው የዕንባቆም ቃሎች አንዱ፣ “ጻድቅ በእምነት ይኖራል” የሚለው ነው።