875 B
875 B
ጎሞራ
ጎሞራ ከባቢሎንያ አካባቢ በስተ ምሥራቅ ባለው በጣም ለም ሸለቆ ውስጥ አንድ ቦታ ላይ የነበረች ከተማ ነበረች።
- ብዙውን ጊዜ ጎሞራ ከሰዶም ጋር ተያይዛ ትጠቀሳለች፤ የእነዚህ ከተማ ሰዎች በክፉ ሥራቸው የታወቁ ነበር።
- ሰዶምና ጎሞራ በነበሩበት ቦታ ብዙ ነገሥታት እየተዋጉ ነበር።
- በሰዶምና በሌሎችም ከተሞች መካከል በተደረገው ግጭት የሎጥ ቤተ ሰብ ተይዞ በተወሰደ ጊዜ ያስጣሏቸው አብርሃምና አብረውት የነበሩ ሰዎች ነበሩ።
- ይህ ከሆነ በኋላ ብዙም ሳይቆም እዚያ ከነበሩ ሰዎች ኀጢአት የተነሣ እግዚአብሔር ሰዶምና ጎሞራን አጠፋ።