am_tw/bible/names/gerar.md

491 B

ጌራራ

ጌራራ ምድረ ከነዓን ውስጥ የነበረ ከተማና አካባቢ ሲሆን፣ ከኬብሮን ደቡብ ምዕራብና ከቤርሳቤህ ሰሜን ምዕራብ ይገኝ ነበር።

  • አብርሃምና ሥራ እዚያ በነበሩ ጊዜ ንጉሥ አቢሜሌክ የጌራራ ንጉሥ ነበር።
  • እስራኤላውያን በከነዓን በነበሩ ዘመን ፍልስጥኤማውያን ጌራራ አካባቢ በብዛት ይኖሩ ነበር።