851 B
851 B
ሕዝቅኤል
ሕዝቅኤል ብዙ አይሁድ ወደባቢሎን በተወሰዱበት የምርኮ ወቅት የነበረ የእግዚአብሔር ነብይ ነው።
- እርሱና ሌሎች ብዙ አይሁዳውያን በባቢሎን ሰራዊት ከመያዛቸው በፊት ሕዝቅኤል በይሁዳ መንግሥት ውስጥ የሚኖር ካህን ነበር።
- እርሱና ሚስቱ ባቢሎን ወንዝ አጠገብ ከሃያ ዓመት የበለጠ እየኖሩ እያለ የትንቢት ቃል ለመስማት አይሁድ ወደእርሱ መጡ።
- ከትንቢቶቹ መካከል ሕዝቅኤል ስለኢየሩሳሌምና ቤተመቅደሱ መደምሰስና እንደገና መሠራት ትንቢት ተናግሮ ነበር።
- ስለየወደፊቱ የመሲሕ መንግሥትም ትንቢት ተናግሮአል።