am_tw/bible/names/ephraim.md

798 B

ኤፍሬም

ኤፍሬም የዮሴፍ ሁለተኛ ልጅ ነው። የእርሱ ዘር የሆኑት ኤፍሬማውያን አስራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ከተሰባሰቡባቸው አንዱ ሆኗል።

  • የኤፍሬም ነገድ ከእስራኤል በስተሰሜን ክፍል ከነበሩ አሥሩ ነገዶች አንዱ ነበር።
  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ ኤፍሬም ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት በሙሉ ያመለክታል።
  • ኤፍሬም፣ “ከተራራማው የኤፍሬም አገር” ወይም፣ “የኤፍሬም ተራሮች” የሚለውን ማጣቀሻ መሠረት በማድረግ ኤፍሬም ተራራማ ወይም ኮረብታማ ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ይቻላል።