976 B
976 B
ቆሮንቶስ፣ የቆሮንቶስ ሰዎች
ቆሮንቶስ ከአቴና በስተ ምዕራብ 50 ማይል ርቃ የምትገኝ የግሪክ ከተማ ነበረች። የቆሮንቶስ ሰዎች በቆሮንቶስ የሚኖሩ ሕዝብ ናቸው።
- ቆሮንቶስ ከጥንት ቤተ ክርስቲያኖች አንዱ የነበረት ቦታ ነው።
- 1ቆሮንቶስና 2ቆርንቶስ ሐዋርያው ጳውሎስ በቆሮንቶስ ይኖሩ ለነበሩ ክርስቲያኖች የጻፋቸው መልክቶች ናቸው
- በመጀመሪያው ሐዋርያዊ ጉዞው ጳውሎስ 18 ወሮች ያህል በቆሮንቶስ ኖሮ ነበር።
- ጳውሎስ አቂላና ጵርስቅላ የተባሉትን አማኞች ያገኛቸው በቆሮንቶስ ነበር።
- ከቆሮንቶስ ጋር የተያያዙ ሌሎች የጥንት ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጥቂቶቹ ጢሞቴዎስ፣ ቲቶ፣ አጵሎስና ሲላስ ናቸው።