am_tw/bible/names/boaz.md

762 B

ቦዔዝ

በዔዝ የሩት ባል፣ የንጉሥ ዳዊት አያትና ኢየሱስ የተገኘበት ዘር ዋና ግንድ የነበረ እስራኤላዊ ነበር።

  • ቦዔዝ የነበረው መሳፍንት እስራኤልን ይገዙ በነበረበት ዘመን ነው።
  • ባልዋና ልጆቿ በሞዓብ ከሞቱ በኋላ ወደ እስራኤል የተመለሰቸው ኑኃሚን የተባለች እስራኤላዊት ሴት የሥጋ ዘመድ ነበር።
  • ቦዔዝ እርሷን በማግባትና ከእርሷ ልጆች በመውለድ ሩት የተባለችውን የኑኃሚን አማት “ዋጀ”።
  • ክርስቶስ እኛን ከኃጢአት የመዋጀትኑና የማዳኑ ምሳሌ ተደርጎ ይወሰዳል።