am_tw/bible/names/berea.md

701 B

ቤርያ

አዲስ ኪዳን ውስጥ ቤርያ ከመቄዶንያ ደቡብ ምስራቅ ከተሰሎንቄ በስተደቡብ 80 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ በጣም ሀብታም የግሪክ ከተማ ነበርች።

  • በተሰሎንቄ ከአይሁድ ከደረሰባቸው ችግር እንዲያመልጡ አንዳንድ ክርስቲያን ወገኖች ከረዱአቸው በኋላ ጳውሎስና ሲላስ የሄዱት ወደ ቤርያ ነበር
  • በቤርይ የነበሩ ሰዎች ጳውሎስን ወንጌል ሲሰብክ ሲሰሙ እርሱ ይናገር የነበረው እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ቅዱሳት መጻሕፍትን መረመሩ