ቤርያ
አዲስ ኪዳን ውስጥ ቤርያ ከመቄዶንያ ደቡብ ምስራቅ ከተሰሎንቄ በስተደቡብ 80 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ በጣም ሀብታም የግሪክ ከተማ ነበርች።
- በተሰሎንቄ ከአይሁድ ከደረሰባቸው ችግር እንዲያመልጡ አንዳንድ ክርስቲያን ወገኖች ከረዱአቸው በኋላ ጳውሎስና ሲላስ የሄዱት ወደ ቤርያ ነበር
- በቤርይ የነበሩ ሰዎች ጳውሎስን ወንጌል ሲሰብክ ሲሰሙ እርሱ ይናገር የነበረው እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ቅዱሳት መጻሕፍትን መረመሩ