am_tw/bible/names/asia.md

867 B

እስያ

መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፥ “እስያ” የሮም መንግሥት አውራጃ ስም ነበር። በአሁኑ ጊዜ ቱርክ ከሚባለው አገር ምዕራባዊ ክፍል ነበር የሚገኘው።

  • ጳውሎስ ወደእስያ ተጉዞ እዚያ ለነበሩ ጥቂት ከተሞች ወንጌልን ሰብኳል። ከእነዚህ ከተሞች መካከል ኤፌሶንና ቆላስይስ ይገኙበታል
  • በዚህ ዘመን ካለው እስያ ጋር እንዳይምታታ፥ ይህን “እስያ የሚባለውን የጥንቱ የሮም አውራጃ” ወይም “የእስያ አውራጃ” በማለት መተርጎም ያስፈልጋል።
  • በዮሐንስ ራእይ ውስጥ የተጠቀሱ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ የእስያ የሮም አውራጃ ውስጥ ነበሩ