am_tw/bible/names/asher.md

572 B

አሴር

አሴር የያዕቆብ ስምንተኛ ልጅ ነው። የእርሱ ዘሮች ከአሥራ ሁሉቱ የእስራኤል ነገድ አንዱ ሆኑ፤ ዘሮቹም “አሴር” ተብለው ይጠራሉ።

  • የአሴር እናት የልያ አገልጋይ የነበርችው ዘለፋ ናት
  • የስሙ ትርጉም “ደስተኛ” ወይም “የተባረከ” ማለት ነው
  • እስራኤላውያን ወደ ተስፋው ምድር ከገቡ በኋላ ለአሴር ነገድ የተሰጠው ክልል ስም አሴር ነው የሚባለው