am_tw/bible/names/arabia.md

1.2 KiB

አረቢያ፤ አረባዊ

አረቢያ፥3000000 ስኩዬር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የዓለማችን ትልቁ ባሕር ገቡ፤አካባቢ ነው ከእስኤል ደቡብ ምስራቅ ያለ ቦታ ሲሆን ከቀይ ባሕር ከአረቢያ ባሕርና ከፋርስ ባሕር ሰላጤ ጋር ይዋስናል።

  • አረባዊ የሚለው ቃል በአርቢያ የሚኖር ሰዎን ወይም ከአረቢያ ጋር የተያያዘ ነገርን ለማመላከት ጥቅም ላይ ይውላል።
  • የመጀመሪያዎቹ የአረቢያ ነዋሪዎች የሴም ልጅ ልጆች ነበሩ።ሌሎች ጥንታዊ የአርቢያ ነዋሪዎች እንደ ኤሳው ዘሮች ሁሉ የአብራሃም ልጅ እስማኤልንና ዘሮቹንም ይጨምራል።
  • እስራኤላዊያን ለ40 ዓመት ይተንከራቱቱበት በረሐ የሚገኘው በአርቢያ ነው።
  • በእይሱስ ካመነ በሖላ ሐዋሪያው ጻውሎስ ጢቂት ዓመት በአረቢያ በረሐ አሳልፎአል፤
  • ገላትያ ለነበሩ ከርስቲያኖች በጻፈው መልእክት የሲና ተራራ የሚኘው በአረቢያ መሆኑን ጳውሎስ ጠቅሷል።