am_tw/bible/names/arabah.md

844 B

ዓረባ

በብሉይ ኪዳን ዘመን ዓረባ የሚለው አገልላለጽ በዮርዳኖስ ወንዝ ዙሪያ በስትደቡብ ወደ ሰሜናዊ የቀይ ባህር ጫፍ የሚዘረጋ የነበረውን ሸለቆ ጨምሮ በጣም ስራ በረሐ ለጥ ያለ ሜዳ ያመለክታል።

  • ከግብጽ ወደ ከነዓን ሲጎዙ እስራኤላዊያን በዚህ በረሐ አካባቢ ውስጥ አልፈው ነበር።
  • የዓረብ ባሕር- ዓረብ ባሕር አካባቢ ያለ ባሕር ተብሎ መተርጎም ይቻላል፤ይህ ባሕር አብዛኛውን ጊዜ የጨው ባሕር ወይም ሙት ባሕር በመባል ይታወቃል፤
  • ዓረባ የሚለው አገላለጽ በአጠቃላይ ማንኛውንም በረሐማ አካባቢ መግለጫ ሊሆን ይችላል።