am_tw/bible/names/amnon.md

346 B

አምኖን

ከአኪናሆም የተወለደ የዳዊት ታላቅ ልጅ ነው፤፤

  • አምኖን ከፊል እህቱ የነበረችውን ትዕማርን ደፈረ፤እርስዋ የአቤሴሎምም እናት ነበረች፤፤
  • ከዚህ የተነሳ አቤሴሎም አምኖን ላይ አሴር፤በኋላም ገደለው።