am_tw/bible/names/amaziah.md

1023 B

አሜስያስ

አባቱ ንጉሥ አዩአስ ከተገደለ በኋላ አሜስያስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ።

  • ንጉሥ አሜስያስ ከ796-767 ዓቅክ ለሃያ ዘጠኝ ዓመት ይሁዳን ገዛ።
  • መልካም ንጉሥ ቢሆንም ጣዖቶች ይመለክበት የነበረውን ከፍታ ቦታዎች ግን አላጠፋም
  • የኃላ ኃላ አሜስያስ የአባቱ ገዳዮችን ሁሉ ገደለ
  • ዐምፀኞች ኤደማውያንን ድል በማድረግ እንደገና በይሁዳ መንግሥት ቁጥጥር ሥር እንዲሆኑ አደረገ።
  • ከእስራኤል ንጉሥ ከኢዮአስ ጋር ውጊያ ቢያደርግም ተሸነፈ የተወሰነው የኢያሩሳሌም ቅጥር ፈርሶ ሳለ ነብር። ከቤተ መቅደሱ የብርና የወርቅ ዕቃዎች ተዘረፉ።
  • ከዓመታት በኋላ ንጉሥ አሜሶያስ ፊቱን ከያህዌ አዞረ በኢያሩሳሌም እርሱ ላይ ያሤሩ ሰዎች ገደሉት።