am_tw/bible/names/ahasuerus.md

636 B

አርጤክስስ

አርጤክስስ ሃያ ዓመት የጥንቱን ፋርስ/ኢራቅ የገዛ ንጉሥ ነበር።

  • ይህ የሆነው በምርኮ የወሰዱ አይሁድ የነበሩበት ባቢሎን በፋርስ አገዛዝ ሥር በሆነበት ዘመን ነበር።
  • የዚህ ንጉሥ ሌላው ስም አትሸዊሮስ ሊሆን ይችላል።
  • በቁጣ ተነሣሥቶ የእርሱን ልዕልት(ሚስቱን) ካባረረ በኋላ ንጉሥ አርጤክስስ አዲሷ ሚስቱንና ልዕልቱ እንድትሆን አስቴር የተባለች አይሁዳዊት ሴት መርጦ ነበር።