am_tw/bible/names/adam.md

888 B

አዳም

አዳም እግዚአብሔር የፈጠረው የመጀመሪያ ሰው ነው።እርሱና ሚስቱ ሔዋን በእግዚአብሔር መልክና አምሳል ተፈጥረዋል።

  • እግዚአብሔር አዳምን ከአፈር አበጀው፤ አውስጡም ሕይወት እፍ አለበት
  • የአዳም ስም “ቀይ አፈር”ወይም “መሬት” ከሚለው ቃል ጋር ይመሳሰላል።
  • አዳም የተሰኘው ስም “ የሰው ልጅ”ወይም፣ “ሰብዓዊ ፍጡር” የተሰኘው የብሉይ ኪዳን ጋር አንድ ነው።
  • ሰዎች ሁሉ የአዳምና የሔዋን ልጆች ናቸው።
  • አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር ላይ ኅጢያት አደረጉ። ይህም ከእግዚአብሔር ለያያቸው ፤ኅጢአትና ሞትም ወደ ዓለም እንዲመጡ አደረገ።