880 B
880 B
ማዳን፣ ደኅንነት
“ማዳን” አንድን ሰው ከአንዳች መጥፎ ወይም ጎጂ ነገር መጠበቅ ማለት ነው “ደኅንነት” ከጉዳት ወይም ከአደጋ የተጠበቀ ማለት ነው
- ቁሳዊ በሆነ ደረጃ ሰዎች ከጉዳት፣ ከአደጋ ወይም ከሞት መዳን ወይም ማምለጥ ይችላሉ
- በመንፈሳዊ ደረጃ፣ አንድ ሰው፣ “ድኗል” ከተባለ በኢየሱስ መስቀል ላይ ሞት እግዚአብሔር ይቅር ብሎታል፤ በኅጢአቱ ገሃነም ውስጥ ከመቀጣት እንዲያመልጥ ረድቶታል ማለት ነው
- ሰዎች ከአደጋ መዳን ወይም ማምለጥ ይችላሉ፤ በኅጢአታቸው ምክንያት ለዘላለም ከመቀጣት ሰዎችን የሚያድን ግን እግዚአብሔር ብቻ ነው